ማሊ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ለመስራት ዋነኛ ግብዓት የሆነው ሊቲየም እንዳላት ቢታወቅም እስካሁን ይህን ሀብት በማውጣት ለገበያ ማቅረብ ሳትችል ቆይታለች፡፡ ሀገሪቱ ከሩሲያ ጋር በደረሰችው ...
አጃንስ ፍራንስ ፕረስ በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ የእስራኤል ወታደሮች የጀመሩት ውግያ ቀጠናዊ ግጭትን ሊያስከትል እንደሚችል ከሚፈራው እኩል በሌሎች የሊባኖስ አካባቢዎችም ሊስፋፋ እንደሚችል ከፍተኛ ...
የሀሰን ናስራላህ ስርዓተ ቀብር ደጋፊዎቻቸው እና ሌሎች ዜጎች በተገኙበት በአደባባይ ቢፈጸም እስራኤል ጥቃት ልትፈጽም ትችላልች ተብሎ እንደተሰጋ የተገለጸ ሲሆን የተሻለ ጊዜ ሲገኝ ስርዓተ ቀብሩ በይፋ ...
ባንኩ ዛሬ መስከረም 24 2017 ዓ.ም መደበኛ የውጭ ሀገር ገንዘቦችን የሚገዛበትን እና የሚሸጥበትን ዋጋ ይፋ ሲያደርግ የባለፈውን ሳምንት ተመን አስቀጥሏል። በዚህም አንድ የአሜሪካ ዶላርን ...
-እስራኤል ትናንት ብቻ በ24 ሰዓታት ውስጥ በሊባኖስ ዋና ከተማ ቤሩት ላይ ከ20 በለይ የአየር ድብደባዎችን መፈጸሟ ተነግሯል። -በተለይም ትናንት ምሽት በቤሩት አውሮፕላን ማረፊያ አቅራቢያ የሄዝቦላህ አመራሮችን ኢላማ ያደረገ ጥቃት የተፈጸመ ሲሆን፤ ከፍተኛ ፍንዳታዎች እንደነበሩም ታውቋል። ...
በአማራ ክልል እየተካሄደ ባለው ጦርነት ዋነኛ ተፋላሚዎች ወደ ድርድር እንዲመጡ ሁኔታዎችን ለማመቻቸት በተቋቋመው የሰላም ምክር ቤት ህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ እያቸው ተሻለ በበኩላቸው በአማራ ክልል ...
የኬንያ ሴኔት አባላት የመንግስት የስልጣን ዘመንን ለማራዘም ያዘጋጁት ረቂቅ ህግ ከፕሬዛዳንት ዊሊያም ሩቶ ተቃውሞ ገጥሞታል፡፡ ፕሬዝዳንቱ የጥቂት ግለሰቦችን የፖለቲካ ፍላጎት ለማሳካት እና የስልጣን ...
በስፍራው የታጣቂዎች ቁጥር በሁለት እጥፍ ማደጉን የተናገሩት የዕዙ ዋና አዛዥ ማይክል ላንግሊ ቡድኑ በአካባቢው አዳዲስ ታጣቂዎችን እየመለመለት ሲሆን በተጨማሪም በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ አባላቱን ...
የሊባኖሱ ታጣቂ ቡድን ሄዝቦላህ መሪ ሰይድ ሀሰን ናሰርላህ ባሳለፍነው አርብ በእስራኤል ጥቃት መገደሉን ተከትሎ በቀጠናው አዳዲስ ነገሮች በፍጥነት ...
የሃንኩክ ዩኒቨርሲቲ የአለማቀፍ ፖለቲካ ተባባሪ ፕሮፌሰሩ ማሶን ሪቺ በበኩላቸው የሲአይኤ የመረጃ አቀባዮች የቅጥር ማስታወቂያ አሜሪካ የተጋረጠባትን የደህንነት ስጋት የምትመለከትበትን መንገድ ያሳያል ...
ባንኩ ዛሬ መስከረም 23 2017 ዓ.ም መደበኛ የውጭ ሀገር ገንዘቦችን የሚገዛበትን እና የሚሸጥበትን ዋጋ ይፋ ሲያደርግ የባለፈውን ሳምንት ተመን አስቀጥሏል። በዚህም አንድ የአሜሪካ ዶላርን ...
የቃል አቀባዩ አስተያየት በቤሩት የሚፈጸመው ድብደባ እንደሚቀጥልና እስራኤል በሊባኖስ የሄዝቦላህን ዋሻዎችና ሌሎች መሰረተ ልማቶች ለማፈራረስ “የተገደበ ዘመቻ” ነው በሚል የጀመረችው የእግረኛ ውጊያ ...